እንስሳትም ትኩረት ይሻሉ

እንስሳትም ትኩረት ይሻሉ If you want to support please dm🙏

Animals need attention is a charity fighting for animals right, promote responsible pet ownership , creating community awarness, shelter, medical treatment,Implementing spay and neuter,rescuing ,promote animal welfare .

17/12/2025

Feven Melese

አብዮዝ ተደርገው የተጣሉ ውሾች ያመጡብኝ ጦስ 🥺🐾
ውሻው ወንድ እየለየ መናከስ ጀመረ...

የ 4 አመት ህፃን ልጅ ነክሶ የገደለው ውሻሰላም፣ እንዴት ነሽይህ መረጃ ምነግርሽ ውሻን አስረው በማስቀመጥ የተጠመዱ ብዙ Ethiopian ያስተምራል ብዬ ነው በቃሊቲ ዓለም ባንክ አካባቢ በ ...
17/12/2025

የ 4 አመት ህፃን ልጅ ነክሶ የገደለው ውሻ

ሰላም፣ እንዴት ነሽ
ይህ መረጃ ምነግርሽ ውሻን አስረው በማስቀመጥ የተጠመዱ ብዙ Ethiopian ያስተምራል ብዬ ነው በቃሊቲ ዓለም ባንክ አካባቢ በ 03/04/18 ዓ.ም የተፈጠረ ነገር አለ።

የ4 ዓመት ልጅ እናቱ አራስ ስትሆን፣ አባቱ ደግሞ ስራ ላይ ነበር። ልጁን እናቱ ወደ ሱቅ ሄዶ ለልጇ ዳይጴር እንዲገዛ ጠዋት ላይ ሱቅ ላከችው ልጁ በመንገድ ላይ ከሰው ቤት አምልጧ የወጣ ውሻ በሚዘገንን ሁኔታ አንገቱን ይዞ አለቅም ብሎ ገደለው ጭራሽም ወደ ጥግ ወስዶ ሊበላው ነበር በሰዋች ርብርብ ቢለቀውም ልጁን ግን ማትረፍ አልተቻለም እና ይሄ መረጃ ውሻን በገዛ እጃቸው አውሬ አድርገው ለሚያሳድጉ ሰዋች አስተማሪ አድርገሽ ብትሰሪው ደስ ይለኛል 🙏🏽

ይህ መረጃ በሰፈሩ ውስጥ ውሾችን በአግባቡ የማያስተዳድሩ ሰዎች እንዳሉ ያሳያል። ምክንያቱም ብዙ ቤቶች ውሻ ባለቤት ሲሆኑ፣ እያንዳንዳቸው ራሳቸው የሚያንከባከቡ አይደሉም። በዚያ ቤት በጣም ኃይለኛ ውሻ አለ ብለው ብቻ ነው ብዙ ሰዎች የሚፈሩት፤ ነገር ግን እንዲህ ዓይነት አደጋ እንደሚደርስ አይገነዘቡም።

በውስጥ ከደረሰኝ 💔

የኔ አስተያየት እነሆ

እኔ ውሻን አውሬ አድርገው አስረውና የውሻ ቤት ዘግተው በማሳደግ የተጠመዱ ሰዎችን የምቃወም መሆኔን በተደጋጋሚ ስናገር ቆይቻለሁ።

አብዩዝ እየተደረገ የሚያድግ ውሻ እልኸኛ፤ ቁጡ ፤ ተናካሽ እና ገዳይ እንደሚሆን የታወቀ ነው።

ሰዎች በኔ የውሻ ማደጎ አሰጣጥ መሰረት የውሻ ቤት ለመዝጋትና ለማሰር ለጥበቃ ሰራተኝነት ከሆነ የሚፈልጉት ከኔ መውሰድ አይችሉም። ያንንም በአዶብሽን ፎርማችን ላይ በፊርማ ስምምነት የምናስቀምጠው ነው።

እኔ በቅርቡ ሼልተር ባስገባሁት ውሻ ተነክሻለሁ። ያ ውሻ ታስሮ አብዩዝ ተደርጎ የኖረ ነበረ እና በዛም ምክንያት ኖርማል የውሻ ባህሪውን አጥቶ ወደ አውሬነት የተቀየረ ነበረ።

ሼልተር ከገባ በኃላ በለሊት ሰው በሌለበት ሁለት ምስጊን ውሾቼን አንቆ ነክሶ ገደለብኝ 💔💔

ሀይለኛ እንዲሆኑ ተብለው በስቃይ ያደጉ ውሾች የሚያደርሱት ጉዳት እንዲህ ነው የማይባልና ለመገመት ከባድ የሆነ ጥፋትን ያደርሳሉ። ውሻ አትሰሩ ስንል ውሻ አስሮ ማሰቃየትን እንደኖርማል ባህል የቆጠረው አብዛኛው ህዝብ ከዚህ ካፈጀ እና ካረጀ አስተሳሰብ እሺ ብሎ መላቀቅ አለመቻሉ ሌላ አድካሚ ትግል ሆኖብናል።

ውሾችን በነፃነት ማሳደግ ደስተኛ እና ከጭንቀት ነፃ የሆነ ውሻ እንዲኖረን ያደርጋል።

ውሻ በተፈጥሮ ጠባቂ ነው። እኛ አስገድደነው አይደለም የሚጠብቀው። እኔ ታስረው ኖረው ጎዳና በተጣሉ ውሾች ተነክሼ አውቃለሁ። የምፈርደው ግን በውሻው ሳይሆን በአሳዳጊዎቹ ነው።
አውሬ አድርገህ አሰቃይተህ ያሳደከውን ውሻ ኖርማል እንዲሆን አትጠብቅ።

ባለቤቱን ቢነክሰው እራሱ የውሻው ጥፋት አይደለም። ውሻው የሰጠው የተቀበለውን ነው።

ውሻ አውሬ አድርገው አሳድገው ነከሰኝ ብለው የገደሉ አውቃለሁ 😡

መጥፎ አሳዳጊ እንጂ መጥፎ ውሻ የለም የሚለው አባባል እውነት ነው።

ውሻ አሳዳጊውን ይመስላል።

የሚመለከታቸው አካላት በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ነገር ሊሉበት ይገባል። እንደዚህ አይነት የውሻ አሳዳጊዎች መቀጣት መቻል አለባቸው።

ለሟች ቤተሰቦች እግዚአብሔር መፅናናቱን ይስጥ 💔💔ድርጊቱ ለማሰብ እንኳን ይዘገንናል 🙏 ሰውዬው በህግ ጥላ ስር እንደሆነ ሰምቻለሁ። ጥሩ እና አስተማሪ ቅጣት እንደሚቀጡት አምናለሁ 🙏

ደግመዋለሁ

መጥፎ አሳዳጊ እንጂ መጥፎ ውሻ የለም!

Feven Melese

16/12/2025

Shelter 🐾
Feven Melese

ጆኒዬ  🥰🥰 የኔ ዘናጭFeven Melese
13/12/2025

ጆኒዬ 🥰🥰 የኔ ዘናጭ
Feven Melese

12/12/2025
“As the BBC News afann oromo reported” If you see a dog on the road chasing  a stone, you have a message from feven .A y...
12/12/2025

“As the BBC News afann oromo reported”

If you see a dog on the road chasing a stone, you have a message from feven .

A young woman says that in the past two years, she and her volunteers have helped around 800 street dogs in Addis Ababa find families who adopt them and provide medical care. She also says that they have been feeding 70 street dogs every day. Feven explains that she has been detained three times by security forces simply for feeding street dogs.

Feven Melese who was born and raised in Addis Ababa, says her compassion and concern for animals — and the suffering they experience — began in her childhood. Over the years, she has used social media to share this message and to raise public awareness about animal rights. For the past seven years, she has been using social media consistently to educate the public on the importance of respecting and protecting animals.

Five years ago, she opened a page called “Animals Need Attention”, where she shares content focusing on animal rights and welfare. She says: “Animals have feelings just like humans.” She also explains that she stopped eating animal meat because it personally felt heavy on her conscience — but she does not pressure others to stop eating meat. Her slogan is: “Animal rights are being violated.” However, she says she does not use harsh statements like “Stop slaughtering animals.”

---

Being a voice for animal rights…

Feven states that animals in Ethiopia do not receive enough attention. Her main goal is to raise awareness so that all animals can receive the care and respect they deserve. She works to encourage people to adopt stray animals that have no owners and live on the streets.

Her work includes feeding, treating, and advocating for animals when their rights are violated. She focuses mainly on animals she encounters nearby, especially dogs and cats, because these are the animals most commonly seen living close to humans. However, she also speaks up for horses and donkeys, who are often abandoned by owners after becoming weak or unable to work. Even though she does not have a shelter for them, she tries to support them where they are found.

She also works to educate the public not to misuse animals such as horses and donkeys in harsh and harmful ways.

Feven says: “In our country, only animals that are edible or have money value are respected — but all animals deserve protection and care.”

---

A lack of awareness…

Feven explains that public understanding of animal rights in Ethiopia is very low. Many people do not recognize that animals experience hunger, thirst, pain, and emotions just like humans.

People often abandon horses and donkeys once they can no longer provide service. Feven says the public compares humans and animals unnecessarily and uses this comparison to criticize her work. One of the common criticisms she receives is:
“Why feed animals when people are hungry? Why talk about animal rights when human rights aren’t respected?”

She also mentions that even when she tries to rent a place to keep rescued animals, landlords reject her, saying “Dogs will destroy our property.”

She recalls that she has been arrested three times for feeding street dogs. Authorities misunderstand her work and believe she has another agenda. She says, “We are doing good work, but because it was interpreted incorrectly, we were detained.”

She emphasizes that she is not a political person, but her work is often misinterpreted as political. She says if there were proper shelters and organized systems for street dogs, the number of animals on the streets would decrease.

---

“If a person can be kind to animals…”

Feven believes: “If someone can be compassionate towards animals, they can be compassionate toward people as well.”
Her dream is to see a future where animal rights are fully respected in Ethiopia.

She says many people hit dogs when they see them lying in the street: “If we cannot help them, at least we should not harm them.”

She dreams of seeing large animal shelters and hospitals built in the country. She also hopes for strong animal protection laws.

Feven believes that if Ethiopia had strong animal welfare laws, street animals would not be suffering the way they do now. She also insists that animal caring should be included in the education system, so future generations grow up with compassion.

She concludes:

“My biggest dream is to see Ethiopia as a country where the lives of animals are respected.”
She is working toward making her movement an officially registered organization.

ብዙ ግዜ በየኮመንቱ እና በኢንቦክስ የደህንነቴ ጉዳይ አሳስቧችሁ በተለይም ከውሾች ጋር በተያያዘ ትፅፉልኝ ነበር ።ዛሬ pre exposure anti rabies በ ኖርዲክ ክሊኒክ መውሰድ ጀምር...
11/12/2025

ብዙ ግዜ በየኮመንቱ እና በኢንቦክስ የደህንነቴ ጉዳይ አሳስቧችሁ በተለይም ከውሾች ጋር በተያያዘ ትፅፉልኝ ነበር ።

ዛሬ pre exposure anti rabies በ ኖርዲክ ክሊኒክ መውሰድ ጀምርያለሁ።

ይሄንን ክትባት ያመቻቸልኝ ደግሞ Vhs Germany ነው። ውድ ክትባት ነው እነሱ ግን መወጋት አለብሽ ብለው አስበው ሄደው ከፍለው ጠርተውኛል። አመሰግናለሁ🙏

ከዚህ በፊት ይሄንን ክትባት ለመውሰድ ከ አንድ አመት በላይ ለሚሆን ግዜ ፈቃደኛ ሳልሆን ቀርቼ ነበር። ምክንያቴም የሚያመጣብኝ የጎንዮሽ ጉዳት ይኖር ይሆን ብዬ በመስጋት ነበር ። አሁን ግን ባለሙያዎቹ በደንብ ስላብራሩልኝ ወስኜ ጀምርያለሁ።

Feven Melese

ዛሬ አለም አቀፍ የእንስሳት መብት ቀን ነው!ከቅርብ ግዜ ወዲህ  የእንስሳት መብትን  እና አያያዝን  በሚመለከት  ማህበሰረሰቡ ያለው ግንዛቤ  በተወሰነ መልኩ  እየተቀየረ ይገኛል። እንስሳት ...
10/12/2025

ዛሬ አለም አቀፍ የእንስሳት መብት ቀን ነው!

ከቅርብ ግዜ ወዲህ የእንስሳት መብትን እና አያያዝን በሚመለከት ማህበሰረሰቡ ያለው ግንዛቤ በተወሰነ መልኩ እየተቀየረ ይገኛል።

እንስሳት ትኩረት ይሻሉ እንቅስቃሴም ከዛሬ አምስት አመት በፊት ጀምሮ በተለያዩ የሶሻል ሚድያ አማራጮች ህዝቡ ግንዛቤ እንዲያገኝ በቀዳሚነት እየሰራ እና ትልቅ ንቅናቄን እየፈጠረ የሚገኝ እንቅስቃሴ መሆኑ ይታወቃል።

በዚህም እንቅስቃሴ አማካኝነት የጎዳና ውሾች ምገባ፤ ክትባቶች፤ የአድቮኬሲ ስራዎች፤ የጎዳና እንስሶች ህክምና ፤ በየትምህርት ቤቱ የሚቋቋሙ እንስሳ ተኮር ክለቦች፤ የጎዳና እንስሳት ባለቤት እንዲያገኙ የማግኘት እንዲሁም የማስጠለል ስራ እና የማስመከን እንቅስቃሴዎችን ሲያካሂድ ቆይቷል።

ዋነኛ ግቡም የእንስሳት መብት ተረጋግጦ ማየት ነው።

ነገር ግን የእንስሳት መከራ ገና ብዙ ነው

ኢትዮጵያ ውስጥ ብዙ እንስሳትቶች ከሚያጋጥሟቸው ችግሮች መካከል:-

ባለቤት አልባ መሆን ።

መራብና መጠማት።

ከፍተኛ ግፍና በደል በእንስሶች ላይ ሲደርስ ጥቃታቸውን በቸልተኝነት መመልከት

በመኪና አደጋ የሚጎዱ እንስሳት

ግመሎች፣ ፈረሶች፣ እና አህዮች በስራ ጫና ማሰቃየት ሲታመሙም አውጥቶ መጣል። እረፍት አለመስጠት እና ህክምና እንዳያገኙ ማድረግ።

አብዛኛው የማህበረሰብ ክፍል እንስሳት ህይወት እንዳላቸው ያለመቁጠር አባዜ።

የእብደት (rabies) በሽታ ምክንያት በማመካኘት ውሾችን የማጥፋት ዘመቻ ማካሄድ።

(spay/neuter) ፕሮግራሞች እንደሀገር አለማዘጋጀት።

የዱር እንስሳ መኖርያ የሆነውን ደን በመጨፍጨፍ ከመኖርያቸው እንዲፈናቀሉ ማድረግ።

የእንስሳትን ህልውና የሚያስጠብቁ ጥብቅ ህግጋት አለመኖራቸው ያሉትም በአግባቡ አለመፈፀማቸው። እና የመሳሰሉት ሲሆን...

እነዚህን ከእግዚአብሔር ዘንድ በአደራ የተሰጡንን እንስሳት ይሄን ከመሰለ ጥቃት እኔ መከራ መከላከልና መጠበቅ የማህበረሰብ እና የባለድርሻ አካላት ሀላፊነት ነው።

በዚህ አለም አቀፍ የእንስሳት መብት ጥበቃ ታስቦ በሚውልበት ቀን

“ ለእያንዳንዱ እንስሳ ከግፍ፣ ከፍርሃት እና ከመከራ ነፃ ሆኖ የመኖር መብት እንዳለው ለማስታወስ እንወዳለን።

እንስሳት ሕይወት አላቸው። ስሜት አላቸው። ይራባሉ፤ ይጠማሉ፤ ይታመማሉ፤ ያዝናሉ፤ ይደሰታሉ፤ ቤተሰብ ይመሰርታሉ።፤ ይወልዳሉ፤ ልጅ ያሳድጋሉ፤ እኛና እነሱ የምንጋራቸው ስሜቶች በሙሉ አንድ መሆናቸው እንድናዝንላቸው ያስገድደናል።

ድምፃቸውን ማሰማት ባይችሉም እኛ ልናሰማላቸው ግድ ይለናል።

ዛሬ ለራሳቸው ለማይናገሩ እንስሳት ድምፅ ሁኑ እንላለን።”

አስታውሱ እንስሳቶች በደል ሲደርስባቸው ቆሞ መመልከት እራሱ እነሱን እንደማጥቃት ይቆጠራል።

ፔጃችንን ፎሎ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ 🙏
https://t.me/+NjLHI3jx4k0zYTE0

ፃድቅ ሰው ለእንስሳው ነብስ ይራራል
ምሳሌ 12-10

Feven Melese

ዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ  የእንስሳት መብት የሚከበርበት ቀን ነው ቢቢሲ  ደግሞ ዛሬ እስቶርዬን በዚህ መልኩ ሼር አድርጎታል ሊንኩን ተጭናችሁ ማንበብ ትችላላችሁ 🙏https://www.faceb...
10/12/2025

ዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ የእንስሳት መብት የሚከበርበት ቀን ነው ቢቢሲ ደግሞ ዛሬ እስቶርዬን በዚህ መልኩ ሼር አድርጎታል ሊንኩን ተጭናችሁ ማንበብ ትችላላችሁ 🙏
https://www.facebook.com/share/p/14VGfmLQyvB/
Feven Melese

10/12/2025

Feven Melese
ከ Ethio dogs market ፔት አክሰሰሪ ሱቅ በኔ ስም እቃ ስትገዙ ከእቃው ሽያጭ ላይ የሚገኘው 10 percent ገቢ ለሼልተሬ ድጋፍ ይውላል 🙏

አድራሻ ብስራተ ገብርኤል ከ ላፍቶ ሞል አለፍ ብሎ አሌ ፊትነስ ህንፃ ላይና ቦሌ ከእፁብ ክትፎ ፊት ለፊት

ማስታወቅያየፊታችን እሁድ ታህሳስ 5 በጉለሌ እፅዋት ማእከል ከጠዋቱ ሶስት ሰአት ጀምሮ ውሾቻችንን ምናዝናናበት  የውሾች ሀይኪንግ በ Ethio dogs market ስለተዘጋጀ ውሾቻችሁን ይዛችሁ...
10/12/2025

ማስታወቅያ

የፊታችን እሁድ ታህሳስ 5 በጉለሌ እፅዋት ማእከል ከጠዋቱ ሶስት ሰአት ጀምሮ ውሾቻችንን ምናዝናናበት የውሾች ሀይኪንግ በ Ethio dogs market ስለተዘጋጀ ውሾቻችሁን ይዛችሁ በመምጣት ማዝናናት የምትችሉ ሲሆን። ውሻ የሌላችሁም መምጣት ትችላላችሁ።

Feven Melese

07/12/2025

ለግዜው እርጉዝ ውሻ እና ቡችላ አልቀበልም
Feven Melese

Address

Addis Ababa
1000

Telephone

+251913585438

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when እንስሳትም ትኩረት ይሻሉ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to እንስሳትም ትኩረት ይሻሉ:

Share